1 year ago
Oromia Construction Corporationhas intended to invite potential contractors or eligible bidders for the procurement of the Supply and Fix of Armstrong Works at Bishoftu
Published on: (ታህሳስ 28/2017)
Closing date: Jan 28, 2025 2:00 AM
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed
1 year ago
በአዲስ አበባ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተዉ፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ ተይዘው የሚገኙ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎችን፣ሞባይሎች፣ የሞባይል ክፍሎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ የቤትና የቢሮ ዕቃዎችን በጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Published on: (የማስታወቂያ ቁጥር 24/2017 በአዲስ አበባ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተዉ፣ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ ተይዘው የሚገኙ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎችን፣ሞባይሎች፣ የሞባይል ክፍሎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ የቤትና የቢሮ ዕቃዎችን ፣ የተለያዩ የተዘጋጁ አልባሳትና ጫማዎች፣ የውበት መጠበቂያ ዕቃዎች እና ሌሎች የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽና በሐራጅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። ከዚህ በታች በቅፁ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ለጨረታ የሚቀርቡ ንብረቶች ዝርዝር መረጃ ተዘጋጅቶ ከአርብ ጥር 02/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተጫራቾች በሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ላይ የሚታወቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ በመሆኑም፡- 1. በዕቃ ግልጽ ጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀና የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት የተሰጠ ማስረጃ ሰነዶች ኮፒ እና የጨረታ ማስከበሪያ ቼክ ወይም (CPO) ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚኖርበት ሲሆን ለሐራጅ ጨረታ ደግሞ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዞ ማስመዝገብ ይኖርበታል። 2. በጨረታው ላይ የዕቃው አስመጪ ወይም ባለቤትና ቤተሰቡ የነበሩ ሰዎች መሣተፍ አይችሉም። 3. ተጫራቾች የዕቃዎቹን ጨረታ ሰነድ ከአርብ ጥር 02/2017 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል በቅ/ጽ/ቤቱ በመገኘት የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ 4. በዕቃ ግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች የሰጡትን ዋጋ አምስት በመቶ (5%) ለጨረታ ማስከበሪያ ቼክ (CPO) በቅ/ጽ/ቤቱ አድራሻ ስም CUSTOMS COMMISS|ON ADDIS ABABA KALITY CUSTOMS BRANCH OFFICE በባንክ አሰርተው ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 5. የዕቃ ሐራጅ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ ለዕቃዎች ብር 100,000.00 የጨረታ ማስከበሪያ ቼከ (CPO) ማስያዝ እንደተጠበቀ ሆኖ ነገር ግን በጨረታ ሰነድ ላይ በሚገለጹ የተወሰኑ ዕቃዎች ላይ የጨረታ ማስከበሪያ ቼክ (CPO) መጠን የሚወሰን መሆኑን እየገለጽን በተ.ቁ 4 በተገለጸው አድራሻ ተጫራቹ የጨረታ ማስከበሪያ ቼክ (CPO) ማስያዝ አለበት፡፡ 6. ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀናት (ስኬጁል) መሠረት መጫረት ይችላሉ፡፡ ተ.ቁ የቅ/ጽ/ቤቱ ሰም የጨረታ ዓይነት የንበረት መመልከቻ ቀን የጨረታው ሰነዱ ከወሰዱ ቀን ጀምሮ የጨረታው የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት 1 አ.አ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የዕቃ ሐራጅ ጨረታ እስከ 05/05/2017 06/05/2017 4: 00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል። የዕቃ ግልጽ ጨረታ እስከ 06/05/2017 07/05/2017 3:45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡ 00 ሰዓት ይከፈታል። 7. የጨረታው መክፈቻ ቦታ ኢአ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የሚካሄድ ሲሆን ጨረታው ተጫራቾች/ ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ወይም በታዛቢዎች ፊት ይከፈታል። 8. ተሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ያስያዙት (CPO) የጨረታው ውጤት በተገለፀ በ3 የስራ ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡ 9. አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸው ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ ዕቃውን ማንሣት ይኖርባቸዋል። 10. ከላይ በተ/ቁ 9 በተገለፁት ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ተረከበው ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት እና ለንብረቱ የከፈሉት ዋጋ ለመ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል። 11. መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- አዲስ አበባ ቃሊቲ ጉምሩክ ፡- 011-470-85-03 አድራሻ፡- ሳሪስ አቦ ቤ/ክ በቀለበት መንገድ ወደ ማሰልጠኛ በሚወስደው መንገድ ኖክ ማደያ ያለበት አዲሱ ህንጻ ገንዘብ ያዥ ቢሮ አዲስ አበባ ቃሊቲ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት)
Closing date:
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed
1 year ago
የሸ/ከ/አስተዳደር ከተማና መሰረት ልማት አገልግሎት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ በጨረታ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
Published on: (ታህሳስ 28/2017)
Closing date: 10ኛው / አስረኛው/ ቀን 11፡00 ሰዓት
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed
1 year ago
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የትራንስፖርት ድርጅቶች በጨረታ ማስራት ይፈልጋል።
Published on: (ታህሳስ 28/2017)
Closing date: 15 ተከታታይ ቀናት ከረፋዱ 4:30
Opening date:
Location: አማራ ክልል
Closed
1 year ago
So Kegna Beverage invite reputable companies to sale for below materials.
Published on: (ታህሳስ 28/2017)
Closing date: Jan 29, 2025 2:00 AM
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed
1 year ago
የዋሊፍ ማዕድን አክሲዮን ማህበር የኦዲት ስራ እስከ 2016 ዓ.ም ያለውን በየዓመቱ የማህበሩን እንቅስቃሴ በውጪ ኦዲተር ኦዲት
Published on: (ታህሳስ 29/2017)
Closing date: ለአምስት ተከታታይ ቀናት
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed
1 year ago
ራስ ግሎባል የተባለ አገር በቀል ድርጅት የ2024 የበጀት ዓመት ኦዲተር አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
Published on: (ታህሳስ 29/2017)
Closing date: ባሉት ሰባት ተከታታይ የስራ ቀናት
Opening date:
Location: አዲስ አበባ
Closed